“ግድቡ የኢትዮጵያ መጻዒ እጣ ፋንታ ተምሳሌት፤ የተፋሰሱ ሀገራት ጥምረት ማሳያ ነው” ሎውረንስ ፍሪማን
ባሕር ዳር: መስከረም 03/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ባለፉት ሦስት ሳምንታት ውስጥ ሁለት ታላላቅ ድሎችን እና እድሎችን የተጎናጸፈችው ኢትዮጵያ በፈተና መካከል በጽናት የማለፍ ተምሳሌት ኾናለች፡፡ ኢትዮጵያ ባለፉት ሳምንታት ያገኘቻቸው ሁለት ታላላቅ ስኬቶች የሀገሪቱን መጻዒ እጣ ፋንታ በበጎ...
በተለያዩ የዓለም ሀገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች አዲስ ዓመትን አከበሩ።
መስከረም: 01/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በተለያዩ የዓለም ሀገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች አዲስ ዓመትን በየሀገራቱ በሚገኙ የኢትዮጵያ ኤምባሲዎችና በቆንስላ ጽህፈት ቤቶች አከበሩ።
የ2016 አዲስ ዓመት (ዘመን መለወጫ) በዓል ከተከበሩባቸው ካሉ ሀገራት መካከል አሜሪካ፣ ዩናይትድ ኪንግደም፣ ጅቡቲ፣...
የአፍሪካ ኅብረትና የኢጋድ መሪዎች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ።
መስከረም: 01/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ሙሳ ፋቂ ማህማት ለ2016 አዲስ ዓመት ለመላ ኢትዮጵያውያን የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላልፈዋል።
የኢትዮጵያውያንን አዲስ ዓመት በማስመልከት የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀ-መንበር ሙሳ ፋቂ ማህማት...
“ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ የማር ምርት ካላቸው አሥር ሀገሮች አንዷ ነች” ጠቅላይ ሚኒስትር...
ባሕር ዳር: ጳጉሜን 02/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባስተላለፉት መልእክት፤ ባለፈው ዓመት በጀመርነው ‘የሌማት ትሩፋት’ ውጥን፣ዘመናዊ ዘዴዎችን ስራ ላይ በማዋል የማር ምርታማነትን በዓመት ወደ 98 ሺህ ቶን...
የዓለም አቀፍ ተቋማት መሪዎች ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም እያደረገች ያለችውን ለውጥ አደነቁ።
ባሕር ዳር: ጳጉሜን 01/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በኬንያ ናይሮቢ እየተካሄደ ባለው የአየር ንብረት ጉባኤ ንግግር ያደረጉ የዓለም አቀፍ ተቋማት መሪዎች፤ ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም እያደረገች ያለችውን ተጨባጭ ለውጦች አድንቀዋል።
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሀፊ...








