ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከኤድንበራ ሰፋኒት ከኾኑት ግርማዊት ልዕልት ጋር ተወያዩ።
ባሕር ዳር: መስከረም 30/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከኤድንበራ ሰፋኒት ከኾኑት ግርማዊት ልዕልት ጋር ተወያይተዋል።
የኤድንበራ ሰፋኒት የሆኑት ግርማዊት ልዕልት በኢትዮጵያ ጉብኝታቸው ወቅት ዛሬ በቢሮዬ አግኝቼ በተለያዩ የልማት ጉዳዮች ላይ መክረናል ብለዋል ጠቅላይ...
የአፍሪካ የፋይናንስ ዘርፍ ዓመታዊ ጉባኤ ላይ ኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት አማራጮቿን አቀረበች።
ባሕር ዳር: መስከረም 30/2016 ዓ.ም (አሚኮ) “ኢንቨስት አፍሪካ 2023” በሚል መሪ መልእክት ለንደን ላይ እየተካሄደ ባለው የአፍሪካ የፋይናንስ ዘርፍ
ዓመታዊ ጉባኤ ላይ ኢትዮጵያ ከኢንቨስትመንት አማራጮች በተጨማሪ ለመጀመሪያ ጊዜ የካፒታል ገበያንና የሰነደ መዋእለ ነዋይ /Securities Market/...
የዓለም አቀፉ ፍልሰተኞች ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ጉብኝታቸውን በኢትዮጵያ ጀመሩ።
ባሕር ዳር: መስከረም 30/2015 ዓ.ም (አሚኮ)የዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ኤሚ ኢ ፖፕ የመጀመሪያ የሥራ ጉብኝታቸውን በኢትዮጽያ አድርገዋል።
በጉብኝታቸው ከፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ጋር ተወያይተዋል።
ኢትዮጵያ የአፍሪካ ሕብረት መቀመጫ መኾኗ ከድርጅታቸው ዓላማ አንጻር ለላቀ ትብብር...
አቶ ደመቀ መኮንን ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ለኢትዮጵያ የሚያደርገውን ድጋፍ እንዲያሳድግ ጠየቁ።
ባሕር ዳር: መስከረም 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ለኢትዮጵያ የሚያደርገውን ድጋፍ እንዲያሳድግ ጠየቁ።
ከዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ኤሚ ኢፖፕ ጋር ተወያይተዋል።
ድርጅቱ...
“የአዉሮፖ ኅብረት ከኢትዮጵያ ጋር የሚያደርጋቸዉን የትብብር ሥራዎች አጠናክሮ ይቀጥላል” የአውሮፓ ኅብረት የዓለም አቀፍ ትብብር...
ባሕር ዳር: መስከረም 23/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የአዉሮፖ ኅብረት ከኢትዮጵያ ጋር የሚያደርጋቸዉን የትብብር ሥራዎች አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል።
የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ.ር) ከአውሮፓ ኅብረት የዓለም አቀፍ ትብብር ኮሚሽነር ጁታ ኡርፒላይነን ጋር ተወያይተዋል።
በዉይይታቸዉም የአውሮፓ ኅብረት ለኢትዮጵያ...








