የቻይና ዩኒቨርሲቲ ዘንድሮ በአማርኛ ቋንቋ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች ሊያስመርቅ ነው።

ባሕር ዳር፡ ኅዳር 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የቤጂንግ የውጭ ጉዳይ ጥናት ዩኒቨርሲቲ ለኢትዮ-ቻይና የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት የበለጠ መጎልበት በኢትዮጵያ ቋንቋዎች ትምህርት ጥናት ላይ እየሠራ መሆኑን አስታውቋል፡፡ የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ዳይሬክቶሬት አባላት ከዩኒቨርሲቲው...

“ትልቅ እምነት የተጣለበት የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር እንዲሳካ የገንዘብ እና ሌሎችም ድጋፎች እናደርጋለን” የእንግሊዝ አምባሳደር...

ባሕር ዳር: ኅዳር 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ እና እንግሊዝ ረዥም ዘመናትን ያስቆጠረ ግንኙነት ያላቸው ወዳጅ ሀገራት ናቸው። "በኢትዮጵያ እና እንግሊዝ መካከል ያለውን ትብብር በአጭር ጊዜ ውስጥ ወደ ላቀ ምዕራፍ ለማሸጋገር እየተሠራ ነው" ሲሉም አምባሳደሩ...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከኩባ ምክትል ፕሬዝደንት ሳልቫዶር ቫልዴዝ ሜሳ ጋር የሁለትዮሽ...

ባሕር ዳር: ኅዳር 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ ከመጡት የኩባ ምክትል ፕሬዝደንት ሳልቫዶር ቫልዴዝ ሜሳ ጋር የሁለትዮሽ ውይይት አድርገዋል:: ሁለቱ ወገኖች በሕክምና ዘርፍ፣ በቱሪዝም አገልግሎት፣ በትምህርት...

“ልምዶችን በመቀያየር የሚሠሩ የልማት ሥራዎች ለውጤት ያበቃሉ” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ

ባሕር ዳር: ኅዳር 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ለሥራ ጉብኝት በጅማ ከተማ ተገኝተዋል። ርእሰ መሥተዳድሩ ወደ ከተማው ሲገቡ ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። ርእሰ መሥተዳድሩ ከአማራ ክልል ፎገራ ወረዳ ልምድ በመቅሰም በጅማ ዞን እየለማ...

“ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ኢትዮጵያ ከጀርመን ጋር ያላትን ግንኙነት ለማጠናከር የሚያስችል ውይይት አድርገዋል”...

ባሕር ዳር: ኅዳር 10/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) እና የጀርመን መራሔ መንግሥት ኦላፍ ሾልዝ የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት በአዳዲስ የትብብር መስኮች ለማጠናከር የሚያስችል ውይይት ማድረጋቸውን የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ እዮብ ተካልኝ (ዶ.ር) ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር...