ሳዑዲ አረቢያ ለኢትዮጵያ ዜጎች የሥራ እድል ስምሪት መስጠቷን እንደምትቀጥል ገለጸች።

ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ልዑል አብዱልአዚዝ ቢን ሳዑድ ቢን ናይፍ በሳዑዲ አረቢያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሌንጮ ባቲን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡ በውይይታቸው ልዑል አብዱልአዚዝ ቢን ሳዑድ ቢን ናይፍ ሳዑዲ አረቢያ ለኢትዮጵያ ዜጎች የሰጠችውን...

ባሕር ዳር ከቻይናዋ ዱጃንየ ከተማ ጋር የእህትማማችነት ስምምነት ተፈራረሙ።

ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በከንቲባ አዳነች አቤቤ የሚመራው የልዑካን ቡድን በቼንዱ እያደረገ ባለው የሥራ ጉብኝት ላይ የባሕር ዳር እና ዱጃንየ ከተሞች ዛሬ የእህትማማችነት ስምምነት ተፈራርመዋል:: የባሕርዳር ከተማ ከንቲባ ጎሹ እንዳለማው እና...

ሩሲያ ግዙፍ የአግሮ ፕሮሰሲንግ ግሩፕ በኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ማምረት ሊጀምር ነው።

ባሕር ዳር: ታኅሳስ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ)17 ግዙፍ አምራች ኩባንያዎችን የያዘው የሩሲያ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ ኢንቨስት ለማድረግ መወሰኑን ገልጿል። ከ10 ቢሊየን ሩፕል በላይ የኢንቨስትመንት ካፒታል ያስመዘገበው እና 17 ግዙፍ የሩሲያ አምራች ኩባያዎችን ያቀፈው አግሮ...

ኢትዮጵያ እና ሩሲያ የትምህርት ትብብራቸውን ለማደስ የሚከናወኑ ቀሪ ሥራዎችን በዲፕሎማቲክ ቻናል በኩል ለመፈጸም ተስማሙ።

ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 10/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ ከሩሲያ ፌዴሬሽን ትምህርት ሚኒስትር እና ከሌሎች የሩሲያ የትምህርትና ምርምር ተቋማት የተውጣጡ ልኡካንን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡ ሚኒስትሩ ከልኡካኑ ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ በኢትዮጵያ እና በሩሲያ ፌዴሬሽን...

“ኢትዮጵያ ከስፔን ጋር ያላትን ትብብር ወደ ስትራቴጂካዊ ደረጃ ለማሳደግ ፍላጎት አላት” አቶ ደመቀ መኮንን

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 09/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በኢትዮጵያ የሥራ ቆይታቸውን ያጠናቀቁትን የስፔን አምባሳደር ማኑኤል ሳላዛርን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው ሽኝት አድርገውላቸዋል። በውይይቱም ኢትዮጵያ አስቸጋሪ ጊዜያት በገጠሟት ወቅቶች...