ኢትዮጵያ እና ሩሲያ የትምህርት ትብብራቸውን ለማደስ የሚከናወኑ ቀሪ ሥራዎችን በዲፕሎማቲክ ቻናል በኩል ለመፈጸም ተስማሙ።
ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 10/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ ከሩሲያ ፌዴሬሽን ትምህርት ሚኒስትር እና ከሌሎች የሩሲያ የትምህርትና ምርምር ተቋማት የተውጣጡ ልኡካንን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡
ሚኒስትሩ ከልኡካኑ ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ በኢትዮጵያ እና በሩሲያ ፌዴሬሽን...
“ኢትዮጵያ ከስፔን ጋር ያላትን ትብብር ወደ ስትራቴጂካዊ ደረጃ ለማሳደግ ፍላጎት አላት” አቶ ደመቀ መኮንን
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 09/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በኢትዮጵያ የሥራ ቆይታቸውን ያጠናቀቁትን የስፔን አምባሳደር ማኑኤል ሳላዛርን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው ሽኝት አድርገውላቸዋል።
በውይይቱም ኢትዮጵያ አስቸጋሪ ጊዜያት በገጠሟት ወቅቶች...
ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በቴክኖሎጂ የታገዘ የንግድና ኢኮኖሚ ትስስር ሊኖራቸው እንደሚገባ ተገለጸ።
አዲስ አበባ: ታኅሳሥ 09/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የቴክኖሎጂ እና ኢኖቬሽን ሚኒስቴር ከሩሲያ መንግሥት ተወካዮች፣ ባለሃብቶች እና የሚመለከታቸው አካላት ጋር ውይይት እያደረገ ነው።
የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስትሩ በለጠ ሞላ (ዶ.ር) ኢትዮጵያ እና ሩሲያ ግንኙነታቸውን የሚመጥን በዲጂታል ቴክኖሎጂ...
ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ኢትዮጵያ ፍልሰተን ለመከላከል እና ከስደት ተመላሾችን መልሶ ለማቋቋም የምታደርገውን ጥረት...
ባሕር ዳር: ታኅሳስ 9/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ኢትዮጵያ ፍልሰተን ለመከላከል እና ከስደት ተመላሾችን መልሶ ለማቋቋም የምታደርገውን ጥረት እንደሚደግፍ አስታውቋል።
የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ድኤታ ሁሪያ አሊ ከዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት የኢትዮጵያ ቺፍ...
ከ40 በላይ የቻይና አምራች ኩባንያዎች የተሳተፉበት የኢንቨስትመንት ፎረም ተካሄደ።
ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 08/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ከ40 በላይ የቻይና አምራች ኩባንያዎች የተሳተፉበት የኢንቨስትመንት ፎረም በአዲስ አበባ ተካሂዷል።
ፎረሙ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና ከኢትዮጵያ - ቻይና የወዳጅነት እና ትብብር ኮሚቴ ጋር በመተባበር የተዘጋጀ...