የአማራ ክልል ክፍተኛ መሪዎች የልዑካን ቡድን በሰሜን አሜሪካ ከሚኖሩ “የሠላም፣ ፍትሕና ዕድገት ለኢትዮጵያ ሕብረት”...
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በውይይቱ በሀገራዊና ክልላዊ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ በተለይም በሠላም፣ በሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን፣ በሽግግር ፍትሕ ዙሪያና በኢንቨስትመንትና ልማት ዙሪያ ሠፊ ምክክር ተካሂዷል።
የልዑክ ቡድኑ ከህብረቱ አመራሮች ጋር በሀገራችን እና...
የአማራ ክልል ከፍተኛ መሪዎች የልዑካን ቡድን ከቴክኖሎጂ አምራች ኢንዱስትሪዎች እና ከዩኒቨርስቲዎች ጋር ምክክር አድርገዋል።
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የልዑክ ቡድኑ ትልልቅ የአምራች ኢንዱስትሪ ባለቤቶች በሀገራችን ኢንቨስትመንት ላይ እንዲሳተፉ ለማድረግ በዌስት ቨርጂኒያ ግዛት ከሚገኙ የኤሌክትሮኒክስ፣ ኢነርጂ እና የተለያዩ ቴክኖሎጅ አማራች የሆኑ እንዱስትሪ መሪዎች ጋር ውይይት...
የአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች የልዑካን ቡድን የሰሜን አሜሪካ የሥራጉብኝትና ውይይት እንደቀጠለ ነው።
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በዋሽንግተን ዲሲ ከተማ የተገኘውና በብልፅግና ፓርቲ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊው ይርጋ ሲሳይ የተመራው የልዑካን ቡድን ከኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ተወካዮች ጋር ውይይት ያደረገ ሲሆን በውይይቱም በርካታ ሀገራዊና...
በምርት ዘመኑ 169 ሚሊዮን ኩንታል ምርት ለማግኘት እየተሠራ መኾኑን የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ገለጸ።
ደሴ: ሚያዚያ 04/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል በምርት ዘመኑ 169 ሚሊዮን ኩንታል ምርት ለማግኘት እየተሠራ መኾኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ ገልጿል። የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ የ2016/17 የመኸር ምርት ዘመን ክልላዊ የሰብል ልማት ንቅናቄ መድረክ በደሴ...
የዒድ አልፈጥር በዓል ገጽታ በዓለም ዙሪያ
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 2/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ዒድ አልፈጥር የቅዱሱ ረመዷን ወር ፆም መፍቻ በዓል ነው፡፡ በዓሉ ኢትዮጵያን ጨምሮ በተለያዩ የዓለም ሀገራት በሃይማኖቱ ተከታዮች ዘንድ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ዝግጅቶች እየተከበረ ነው፡፡ የተወሰኑትን ሀገራት የዒድ አልፈጥር በዓል አከባበር...








