ለአፍሪካውያን ጥሩ እይታ ያላቸው ፕሬዝዳንት

ባሕር ዳር፡ ጥር 17/2018ዓ.ም (አሚኮ) በዚህ ሳምንት ጥር 12/1953 ዓ.ም የኢትዮጵያ ባለውለታ ጆን ፊዝጄራልድ ኬኔዲ (ጆን ኤፍ ኬኔዲ) 35ኛው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ኾነው ቃለ የፈጸሙበት ጊዜ ነበር። ይህ ሰው በኢትዮጵያ ብዙ የሚታወሱባቸው ነገሮች አሏቸው። ከእነዚህም መካከል...

የጥምቀት በዓልን ከሚያከብሩ የዓለም ሀገራት ጥቂቶቹ

ባሕር ዳር፡ ጥር 12/2018ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያን ጨምሮ በተለያዩ የዓለም ሀገራት የሚገኙ የክርስትና እምነት ተከታዮች ኢየሱስ ክርስቶስ በፈለገ ዮርዳኖስ የተጠመቀበትን ዕለት በማሰብ የጥምቀት በዓልን በተለያዩ ሥነ ሥርዓቶች ያከብሩታል። በዓሉ ተመሳሳይ ሃይማኖታዊ መሠረት ያለው ቢኾንም አከባበሩ ከሀገር...

ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ የልደት በዓልን ( ገና) ለሚያከብሩ ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት...

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ የልደት በዓልን ( ገና) ለሚያከብሩ ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ፕሬዝዳንቱ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት መልካም በዓል እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ ብለዋል። ይህ የበዓል ወቅት...

ከዚያች ከትርፋማዋ የፍቅር ቀን የምንማረው ቢኖርስ?

ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 15/2018ዓ.ም (አሚኮ) ነገሩ እንድህ ነው። በአውሮፓውያኑ ዘመን አቆጣጠር 1914 በሰው ልጆች ታሪክ ውስጥ ሁሌም በክፉ የሚታወሰው እና አውሮፓ ውስጥ ጀምሮ መላ ዓለምን በሁለት ጎራ ከፍሎ እርስ በእርስ ያጫረሰው አንደኛው የዓለም ጦርነት...

በኤርትራ መንግሥት በቀይ ባሕር አፋር ሕዝቦች ላይ እየደረሰ ያለውን ስልታዊ የዘር ማጥፋት ወንጀል ለማስቆም...

አዲስ አበባ: ታኅሣሥ 15/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የቀይ ባሕር አፋሮች ዴሞክራሲያዊ ድርጅት አጠቃላይ በቀይ ባሕር የአፋር ሕዝቦች ላይ በኤርትራ መንግሥት እየደረሰ ያለውን ግፍ እና ጭቆና አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል። ድርጅቱ በደናክል አካባቢ በቀይ ባሕር አፋር ሕዝቦች ላይ...