🕊የሰላም ተስፋው በዓለም የኢኮኖሚ መረጋጋት እና በነዳጅ ዋጋ ላይ በጎ ተጽዕኖ ፈጥሯል።
ባሕር ዳር: ሰኔ 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአሜሪካ እና በኢራን የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት ምክንያት የነዳጅ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ ማሽቆልቆሉን ሮይተርስ ዘግቧል። ይህ የዋጋ ቅናሽ ባለፉት ሦሥት ወራት ታይቶ አይታወቅም።
የብሬንት ድፍድፍ ነዳጅ በበርሚል 81 ነጥብ 47...
“ከስምምነቱ በኋላ ነዳጅ ወደ ሁሉም አቅጣጫ በነጻነት ይጓጓዛል” ዶናልድ ትራምፕ
ባሕር ዳር: 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በዩናይትድ ስቴትስ እና በኢራን መካከል ሊባኖስን ጨምሮ በሁሉም ግንባሮች ላይ የሚደረጉ ወታደራዊ ዘመቻዎችን የሚያስቆም የሰላም ስምምነት ላይ መደረሱን የፓኪስታን ጠቅላይ ሚኒስትር ሸህባዝ ሻሪፍ አስታውቀዋል።
ስምምነቱ በዕለተ አርብ በስዊዘርላንድ ይፈረማል ተብሏል።...
ኢራን የኑክሌር መሣሪያ ላለማምረት ከአሜሪካ ጋር ከስምምነት ላይ ደረሰች።
ባሕር ዳር: ሰኔ 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ኢራን ከአሜሪካ ጋር በደረሰችው የረቂቅ ስምምነት መሠረት የኑክሌር መሣሪያዎችን ላለማምረትም ኾነ ላለመታጠቅ መስማማቷን አንድ ከፍተኛ የኢራን ባለሥልጣን ለሮይተርስ የዜና ወኪል ገልጸዋል።
ቴህራን በረቂቅ የመግባቢያ ሰነዱ ላይ ባስቀመጠችው ስምምነት ማንኛውንም...
ኢራን ግጭት ለማርገብ ያስችላሉ ያለቻቸውን ቅድመ ኹኔታዎች አስቀመጠች።
ባሕር ዳር: ሰኔ 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአሜሪካ እና በኢራን መካከል የተፈጠረውን ውጥረት ለማርገብ እና የቀጣናውን ግጭቶች ለማስቆም የሚያስችል አዲስ የሰላም ስምምነት ማዕቀፍ መዘጋጀቱን የኢራን መገናኛ ብዙኀን ዘግበዋል።
የሁለቱ ሀገራት ተደራዳሪዎች በተለያዩ ግንባሮች ያሉ ጠላትነቶችን ሊያቆም...
በትራምፕ እና በኢራን መካከል ያለው አሁናዊ ውጥረት እና የስምምነት ሚዛን !
ባሕር ዳር: ሰኔ 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከቴህራን ጋር ስምምነት ላይ ለመድረስ መቃረባቸውን ገልጸዋል። የኢራን ባለሥልጣናት ግን የአጸፋ እርምጃ የመውሰድ ዛቻዎቻቸውን ከዲፕሎማሲያዊ ንግግሮች ጋር እያጣጣሙ ይገኛሉ።
የአሜሪካ የቃላት ለውጥ የመጣው በኢራን ላይ ሊሰነዘር...








