ከዚያች ከትርፋማዋ የፍቅር ቀን የምንማረው ቢኖርስ?

ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 15/2018ዓ.ም (አሚኮ) ነገሩ እንድህ ነው። በአውሮፓውያኑ ዘመን አቆጣጠር 1914 በሰው ልጆች ታሪክ ውስጥ ሁሌም በክፉ የሚታወሰው እና አውሮፓ ውስጥ ጀምሮ መላ ዓለምን በሁለት ጎራ ከፍሎ እርስ በእርስ ያጫረሰው አንደኛው የዓለም ጦርነት...

በኤርትራ መንግሥት በቀይ ባሕር አፋር ሕዝቦች ላይ እየደረሰ ያለውን ስልታዊ የዘር ማጥፋት ወንጀል ለማስቆም...

አዲስ አበባ: ታኅሣሥ 15/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የቀይ ባሕር አፋሮች ዴሞክራሲያዊ ድርጅት አጠቃላይ በቀይ ባሕር የአፋር ሕዝቦች ላይ በኤርትራ መንግሥት እየደረሰ ያለውን ግፍ እና ጭቆና አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል። ድርጅቱ በደናክል አካባቢ በቀይ ባሕር አፋር ሕዝቦች ላይ...

ሕንድ ለኢትዮጵያ የልማት ጉዞ ድጋፍ እንደምታደርግ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ገለጹ።

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች እና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን የጋራ ስብሰባ ላይ ንግግር አድርገዋል፡፡ በንግግራቸውም፤ የኢትዮጵያ እና ህንድ ግንኙነት...

“ኢትዮጵያ ለሕገ መንግሥታዊ ጉዞ ድርሻ ያበረከቱ ባሕላዊ እና ታሪካዊ እሴቶች ባለቤት ናት” ፕሬዝዳንት ታዬ...

በኢትዮጵያ አዘጋጅነት እየተካሄደ የሚገኘው አራተኛው ሕገ መንግሥታዊ ፍርድ ቤቶች እና መሰል ተቋማት ዓለም አቀፍ ሲምፖዚየም ላይ 49 የአፍሪካ ሀገራት እና አራት ታዛቢ ሀገራት እየተሳተፉ ነው። በአፍሪካ ኅብረት ዋና መቀመጫ አዲስ አበባ "ሕገ መንግሥታዊነት እና የሀገረ መንግሥት...

ዓባይ ባንክ ከጀርመን ዓለም ዓቀፍ የልማት ትብብር ድርጅት ጋር በጋራ ለመሥራት የሚያስችለውን ስምምነት ተፈራረመ።

አዲስ አበባ፦ ኅዳር 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ዓባይ ባንክ በከባቢያዊ፣ ማኅበራዊ እና አሥተዳደራዊ ጉዳዮች ላይ ከጀርመን ዓለም ዓቀፍ የልማት ትብብር ድርጅት ጋር በጋራ ለመሥራት የሚያስችለውን ስምምነት ተፈራርሟል። ይህ ስምምነት በኢትዮጵያ የፋይናንስ ተደራሽነት እና አካታችነት ላይ ትኩረት...