ዳግም ያገኙትን እድል ተጠቅመው የክልሉን ሕዝብ እና ሀገራቸውን ለመጠበቅ መዘጋጀታቸውን የተሃድሶ ሰልጣኞች ተናገሩ።
ባሕርዳር: ጥር 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የአማራ ክልል መንግሥት የጠራውን የሰላም ጥሪ ተቀብለው ወደ ተሀድሶ ሥልጠና ለገቡ ሠልጣኞች የእንኳን ደህና መጣችሁ አቀባበል ተደረገላቸው ።
በሥነ ሥርዓቱ ላይ በምክትል ርዕሰ መሥተዳድር ማዕረግ የመልካም አሥተዳደር ጉዳዮች አሥተባባሪ እና የሰላም...
ኢትዮጵያ እና ጣሊያን በሁለትዮሽ፣ ቀጣናዊ እና ባለብዙ ወገን ጉዳዮች ዙሪያ መከሩ።
ባሕር ዳር: ጥር 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጆኦርጂያ ሜሎኔ ጋር ተወያዩ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከጠቅላይ ሚኒስትር ጂኦርጂያ ሜሎኔ ጋር በሁለትዮሽ፣ ቀቀናዊ እና ባለብዙ ወገን ጉዳዮች ላይ...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከጣልያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር ውይይት ማድረጋቸውን ገለጹ።
ባሕር ዳር: ጥር 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከጠቅላይ ሚኒስትር ጂኦርጂያ ሜሎኔ በሁለትዮሽ፣ ቀጣናዊ እና ባለብዙ ወገን ጉዳዮች ላይ ውይይት በማድረጋችን አመሰግናለሁ ብለዋል።
ተጠናክረው የቀጠሉት ግንኙነቶቻችን በሁለቱ ሀገሮቻችን እያደገ ለመጣው ትብብር...
የጥምቀት በዓል በተለያዩ የዓለም ሀገራት በልዩ ልዩ ክዋኔዎች እየተከበረ ይገኛል፡፡
ባሕር ዳር: ጥር 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የጥምቀት በዓል በተለያዩ የዓለም ሀገራት በድምቀት በመከበር ላይ ነው። ለአብነትም ሩሲያ፣ ዩክሬን፣ አውስትራሊያ፣ ሩማኒያ፣ ቡልጋሪያ፣ ግሪክ፣ እና ዮርዳኖስ ጥምቀትን በማክበር በቀዳሚነት የሚጠቀሱ ሀገራት ናቸው፡፡
ጥምቀት በሩሲያ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት...
“ኢትዮጵያ ከብሪክስ ጥቅም ለማግኘት ብቻ ሳይሆን ግዴታዋንም ለመወጣት ቁርጠኛ ናት” አቶ ደመቀ መኮንን
ባሕር ዳር: ጥር 10/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ ከብሪክስ ጥቅም ለማግኘት ብቻ ሳይሆን ግዴታዋንም ለመወጣት ቁርጠኛ መሆኗን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ።
ልዕለ ኃያል ያልሆኑ ሆኖም በዓለም አቀፍ ጉዳዮች ላይ ተፅዕኖ...