በአማራ ባንክ አክሲዮን ማኅበር በመሳተፍ የክልሉን ኢኮኖሚ እንደሚደግፉ በኮሎምበስ – ኦሀዮ ነዋሪ አማራዎች ተናገሩ፡፡

የውጭ ሀገራት ወገኖችን በአክሲዮን ሽያጩ ለማሳተፍ የብሔራዊ ባንክን የአሰራር ማስተካከያ እየጠበቀ መሆኑን የአማራ ባንክ አክሲዮን ማኅበር አደራጅ ኮሚቴ አስታውቋል፡፡ ባንኩ በክልሉ ጠንካራ ኢኮኖሚ መፍጠርን፣ አስተማማኝ የቁጠባ፣ የብድር እና የባንክ አገልግሎት መሥጠትን ዓላማ አድርጎ ነው የተመሠረተው፡፡...

በኢኮኖሚ የጠነከረ ሕዝብ ለመፍጠር በሀገር ውስጥ እና በውጭ የሚኖሩ አማራዎች በትብብር እንዲሰሩ የአማራ ክልል...

የአማራ ሕዝብን ደኅንነት እና ተጠቃሚነት በሚመለከት በማንኛውም መልኩ የሚጠበቅባቸውን እንደሚያደርጉ በአትላንታ እና አካባቢው የሚኖሩ አማራዎች ተናግረዋል፡፡ በክልሉ ኢንቨስትመንት፣ ልማት እና የአማራ አቀፍ ልማት ማኅበር (አልማ) ድጋፍ አንዲሁም በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ትኩረት ያደረገ ውይይት በአትላንታ- ጆርጅያ...

በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ የሚኖሩ አማራዎች በአማራ ሕዝብ ጥቅም ጉዳይ በአንድነት መሥራት እንደሚገባ አቶ...

ኢኮኖሚው የዳበረ ሕዝብ ለመፍጠር የድርሻቸውን እንዲወጡም ጥሪ ቀርቦላቸዋል፡፡ በክልሉ ኢንቨስትመንት፣ ልማት እና የአማራ አቀፍ ልማት ማኅበር (አልማ) ድጋፍ አንዲሁም በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ትኩረት ያደረገ ውይይት በአትላንታ- ጆርጅያ አሁን ተጀምሯል፡፡ በአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (አዴፓ) ምክትል ሊቀመንበር አቶ...

በውጭ ሀገራት የሚኖሩ አማራዎች ችግሮችን በራስ አቅም ለመፍታት በተቀናጀ መልኩ እንዲንቀሳቀሱ የክልሉ የሥራ ኃላፊዎች...

በውጭ ሀገራት የሚኖሩ አማራዎች ችግሮችን በራስ አቅም ለመፍታት በተቀናጀ መልኩ እንዲንቀሳቀሱ የክልሉ የሥራ ኃላፊዎች ጥሪ አቀረቡ። በአማራ ክልል ኢንቨስትመንት፣ ልማት እና ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ውይይት ሜሪላንድ ላይ እየተካሄደ ነው፡፡ የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በዋሽንግተን...

በሕዝቡ ላይ የተጋረጡ ችግሮችን ለመፍታት እና ሕዝቡን ተጠቃሚ ለማድረግ የክልሉ መንግስት በሚያደርገው ጥረት አብረው...

በሕዝቡ ላይ የተጋረጡ ችግሮችን ለመፍታት እና ሕዝቡን ተጠቃሚ ለማድረግ የክልሉ መንግስት በሚያደርገው ጥረት አብረው እንደሚሰሩ በዋሽንግተን ዲሲ እና አካባቢው የሚኖሩ አማራዎች አረጋገጡ፡፡ የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በዋሽንግተን ዲሲ እና አካባቢው ከሚኖሩ አማራዎች እና የአማራ...