“ያሉንን ሰፊ አቅሞች እና የጋራ የልማት ግቦች ስናጤን ደቡባዊው ዓለም ለደቡብ-ደቡብ የኢኮኖሚ ትብብር...
ባሕር ዳር: ኅዳር 7/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ያሉንን ሰፊ አቅሞች እና የጋራ የልማት ግቦች ስናጤን ደቡባዊው ዓለም ለደቡብ-ደቡብ የኢኮኖሚ ትብብር መጎልበት ታላቅ አቅም እንዳለው እንረዳለን ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ገለጹ፡፡
"ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ...
አፈ-ጉባዔ አገኘሁ በቻይና የብሔራዊ ሕዝብ ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ ምክትል ሊቀመንበር ጋር ተወያዩ።
ባሕር ዳር: ኅዳር 6/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት በኢትዮጵያ ከሚገኙት በቻይና የብሔራዊው ሕዝብ ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ ምክትል ሊቀመንበር ሎሳንግ ጊልትሰንና ልዑካን ቡድናቸው ጋር ተወያይተዋል፡፡
በኢትዮጵያና ቻይና መካከል...
የሳዑዲ አረቢያ መንግሥት ለስደት ተመላሾች ማቋቋሚያ የሚኾን የ1 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ፕሮጀክት ይፋ አደረገ።
ባሕር ዳር: ኅዳር 5/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የሳዑዲ አረቢያ መንግሥት ለስደት ተመላሾች ማቋቋሚያ የሚሆን የ1 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ፕሮጀክት ይፋ አደረገ።
ድጋፉ ለስደት ተመላሽ ኢትዮጵያውያን ለሚደረገው የሰብአዊና ማኅበራዊ አገልግሎት እንዲሁም ኢ-መደበኛ ፍልሰትን ለመከላከል ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንዳለው...
በ13ኛው የዩኔስኮ የወጣቶች ፎረም ላይ ኢትዮጵያ እየተሳተፈች ነው።
ባሕር ዳር: ኅዳር 5/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ.ር) በ13ኛው የተመድ የትምህርት፣ ሳይንስና ባሕል ድርጅት (ዩኔስኮ) ወጣቶች ፎረም ላይ እየተሳተፉ ነው።
ፎረሙ የአየር ንብረት ለውጥ እያስከተለ ያለውን ተጽዕኖ ለመቋቋም የወጣቱ...
የኢትዮጵያ መንደሮች ግንባታ ይፋ ኾነ።
አዲስ አበባ: ኅዳር 5/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የቻይና ኩባንያዎች በአፍሪካ ከሚገነቧቸው 1 ሺህ መንደሮች አንዱ የኾነው የኢትዮጵያ መንደሮች ግንባታ ይፋ ሆኗል።
በ51 የአፍሪካ ሀገራት የሚተገበረው 1 ሺህ መንደሮች ግንባታ ባለፈው የዋን ቤልት ሮድ ጉባዔ የቻይናው...








