ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በቴክኖሎጂ የታገዘ የንግድና ኢኮኖሚ ትስስር ሊኖራቸው እንደሚገባ ተገለጸ።
አዲስ አበባ: ታኅሳሥ 09/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የቴክኖሎጂ እና ኢኖቬሽን ሚኒስቴር ከሩሲያ መንግሥት ተወካዮች፣ ባለሃብቶች እና የሚመለከታቸው አካላት ጋር ውይይት እያደረገ ነው።
የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስትሩ በለጠ ሞላ (ዶ.ር) ኢትዮጵያ እና ሩሲያ ግንኙነታቸውን የሚመጥን በዲጂታል ቴክኖሎጂ...
ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ኢትዮጵያ ፍልሰተን ለመከላከል እና ከስደት ተመላሾችን መልሶ ለማቋቋም የምታደርገውን ጥረት...
ባሕር ዳር: ታኅሳስ 9/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ኢትዮጵያ ፍልሰተን ለመከላከል እና ከስደት ተመላሾችን መልሶ ለማቋቋም የምታደርገውን ጥረት እንደሚደግፍ አስታውቋል።
የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ድኤታ ሁሪያ አሊ ከዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት የኢትዮጵያ ቺፍ...
ከ40 በላይ የቻይና አምራች ኩባንያዎች የተሳተፉበት የኢንቨስትመንት ፎረም ተካሄደ።
ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 08/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ከ40 በላይ የቻይና አምራች ኩባንያዎች የተሳተፉበት የኢንቨስትመንት ፎረም በአዲስ አበባ ተካሂዷል።
ፎረሙ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና ከኢትዮጵያ - ቻይና የወዳጅነት እና ትብብር ኮሚቴ ጋር በመተባበር የተዘጋጀ...
የሩሲያ ባለሃብቶች በአምራች ኢንዱስትሪ ኢንቨስትመንት ዘርፍ እንዲሳተፉ ተጠየቀ።
ባሕር ዳር: ታኅሳስ 8/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል በሩሲያ የማዕድን ሃብት ኤጀንሲ ኀላፊ ኢቭጌኒ ፔትሮቭ ከተመራው ልዑክ ጋር ተወያይተዋል።ለሩሲያ ባለሃብቶች ልዑክ በኢትዮጵያ ስላለው የኢንቨስትመንት አማራጮች ገለፃ ተደርጓል። በ10 ዓመቱ የልማት እቅድ እና በሀገር...
አቶ ደመቀ መኮንን ከመንግሥታቱ ድርጅት ከፍተኛ የስደተኞች ኮሚሽነር ጋር ተወያዩ።
ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 05/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ከፍተኛ የስደተኞች ኮሚሽነር ፊሊፖ ግራንዴ ጋር በጄኔቫ ተወያይተዋል ።
አቶ ደመቀ መኮንን በውይይቱ ላይ እንደገለጹት፤ ከአንድ...








