ለብሔራዊ ቡድኑ ከተጠሩ ተጫዋቾች መካከል አምስቱ የኮሮናቫይረስ ተገኘባቸው።

597

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አባላት ካፍ አካዳሚ ማምሻውን ገብተዋል።

ትናንት ማምሻውን የኮሮናቫይረስ ምርመራ ካደረጉ 36 የቡድኑ አባላት መካከል አምስቱ የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል። አምስቱም ራሳቸውን አግልለው ክትትል እየተደረገላቸው ይገኛል።

የተቀሩት 31 የቡድኑ አባላት ማምሻውን የካፍ አካዳሚ ገብተዋል። ዛሬ የመጀመሪያ ልምምዳቸውን የሚጀምሩም ይሆናል።

Previous articleበትግራይ ክልል የሚገኙ ዐቃቢ ሕጎች በክልሉ መንግሥት የፖለቲካ ጣልቃ ገብነት እና ውሳኔ ምክንያት የሥራ ማቆም አድማ ሊያደርጉ ነው።
Next articleኮሮናቫይረስን እና ጉንፋንን መጋፈጥ የወቅቱ ፈተና መሆኑን የዓለም ጤና ድርጅት አሳሰበ።