
ባሕር ዳር፡ መስከረም 21/2013ዓ.ም (አብመድ) የአማራ ፖሊስ ኮሌጅ ለከፍተኛ ባለስልጣናትና ታዋቂ ሰዎች እጀባና ጥበቃ ያሰለጠናቸውን አባላቱን ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት ዛሬ አስመርቋል፡፡
በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር ተመሥገን ጥሩነህን ጨምሮ የክልልና የዞን ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።
ዘጋቢ፦ ስማቸው እሸቴ -ከደብረ ማርቆስ
ባሕር ዳር፡ መስከረም 21/2013ዓ.ም (አብመድ) የአማራ ፖሊስ ኮሌጅ ለከፍተኛ ባለስልጣናትና ታዋቂ ሰዎች እጀባና ጥበቃ ያሰለጠናቸውን አባላቱን ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት ዛሬ አስመርቋል፡፡
በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር ተመሥገን ጥሩነህን ጨምሮ የክልልና የዞን ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።
ዘጋቢ፦ ስማቸው እሸቴ -ከደብረ ማርቆስ