የግሼን ደብረ ከርቤ የንግሥ በዓል እየተከበረ ነው።

250

ባሕር ዳር፡ መስከረም 21/213ዓ.ም (አብመድ) በአማራ ክልል ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሕዝብ ከሚታደምባቸው ዓመታዊ ሃይማኖታዊ በዓላት መካከል የግሸን ደብረ ከርቤ የንግሥ በዓል በድምቀት እየተከበረ ነው።

በዓሉ ለክልሉ የቱሪዝም ዕድገት የራሱ ጉልህ ድርሻ ያለው በሚሊዮኖች የሚቆጠር ሕዝብ የሚታደምበት ነው።

ከመላው ኢትዮጵያ በርካታ ምዕመናን የሚታደሙበት የግሸን የንግሥ በዓል ከባለፉት ሁለት ዓመታት ወዲህ ከኤርትራም በርካታ ምዕመናን መገኘት ጀምረዋል፤ ዘንድሮ በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት የተሳታፊዎች ቁጥር የቀነሰ ቢሆንም።

Previous articleበሀገሪቱ የሚታዩ የተዛቡ አመለካከቶችን በማስወገድ የህዝቡን የአንድነትና የአብሮነት እሴቶች ማጠናከር እንደሚገባ ተመለከተ።
Next articleሁለት የኢትዮጵያ ሚንስትሮች ከሰሞኑ ዓለማቀፍ ሽልማት አሸንፈዋል።