
ባሕር ዳር፡ የካቲት 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል በወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ማይካድራ ከተማ “የመምረጥ እና የመመረጥ መብት ሕገ መንግሥታዊ መብታችን ነው” በሚል መልእክት ሰላማዊ ሰልፍ እየተካሄደ ነው።
ምርጫ የዴሞክራሲ አንዱ መገለጫ መኾኑን በመጥቀስ መጭውን ጠቅላላ ምርጫ ለማደናቀፍ የሚጥር ሁሉ ከድርጊቱ እንዲታቀብ ሰልፈኞቹ መልእክት አስተላልፈዋል።
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
