ቡሩንዲ የአፍሪካ ኅብረት ሊቀ መንበርነትን ተረከበች።

10

ባሕር ዳር: የካቲት 7/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በ39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ላይ ቡርንዲ የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበርነትን ተረክባለች።

ቡሩንዲ ለአንድ ዓመት የሚቆየውን የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበርነት ሥልጣን ከአንጎላ ነው የተረከበች።

የቡሩንዲ ፕሬዚዳንት ኤቫሪስት ንድዪሺሚዬ አኅጉራዊውን ኀላፊነት ሲረከቡ ሀገራቸው እስከ ቀጣዩ ዓመት ድረስ ኅብረቱን በሊቀመንበርነት የምታገለግል ይኾናል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“አፍሪካ የራሷን ዕድል በራሷ የመወሰን ብቃት ላይ ነች” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)
Next article“አፍሪካ የጋራ ዕቅዶቿን እንድታሳካ ቅድሚያ ለሰላም መሥራት አለባት” ፕሬዝዳንት ማኑኤል ጎንካልቬስ ሎሬንዞ