በማይካድራ ከተማ አሥተዳደር ሕዝባዊ ሰላማዊ ሰልፍ እየተካሄደ ነው።

23
ባሕር ዳር: ጥር 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ)በአማራ ክልል ወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን በማይካድራ ከተማ አሥተዳደር ሕወሃት የሚያደርገውን ትንኮሳ የሚቃወም ሕዝባዊ ሰላማዊ ሰልፍ እየተካሄደ ነው።
ሰልፈኞቹ “ጥቅምት 24 እና ጥቅምት 30 መቼም አንረሳውም” ብለዋል። ሕወሃት በአማራ ክልል እያደረገ ያለውን ሕገወጥ ወረራም ተቃውመዋል። እምቢ ለዳግም ባርነት አንወድቅም ነው ያሉት።
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
Previous articleየቅዱስ መርቆሬዎስ በዓል በደብረ ታቦር ከተማ አሥተዳደር እየተከበረ ነው።
Next article“ደብረ ታቦር በአፍሪካ የመጀመሪያው ኢንዱስትሪ መንደር የተገነባባት የአጼ ቴዎድሮስ የህልሙ ተጋሪ ከተማ ናት” አቶ መልካሙ ጸጋየ