
አዲስ አበባ፡ ጥር 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የወላይታ የዘመን መለወጫ የጊፋታ በዓል በዩኒስኮ በዓለም ቅርስነት መመዝገቡን ተከትሎ “የጊፋታ ብስራቶች ለሕዝባችን ከፍታ” በሚል መሪ መልዕክት የደስታ እና የድጋፍ ትዕይንት በወላይታ ሶዶ ስቴዲየም እየተካሄደ ነው።
ዘጋቢ፦ ሰለሞን አሰፌ
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለ
