
ገንዳ ውኃ: ጥር 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የጥምቀት በዓል በምዕራብ ጎንደር ዞን ገንዳ ውኃ ከተማ በድምቀት እየተከበረ ይገኛል።
በዓሉ ማለዳ ላይ በሃይማኖት ዓባቶች ቡራኬ ከተሠጠ በኋላ አሁን ደግሞ የጸበል ርጭት ሥነ ሥርዓት እየተከናወነ ነው የሚገኘው።
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
