ባሕር ዳር ከተማ አሥተዳድር በቢኬጅ የተገጣጠሙ ዘመናዊ አውቶብሶችን ተረከበ።

2

ባሕር ዳር፡ ጥር 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ባሕር ዳር ከተማ አሥተዳድር በቢኬጅ የተገጣጠሙ በኤሌክትሪክ የሚሠሩ ዘመናዊ የትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪ አውቶብሶችን ተረክቧል።

በርክክብ ሥነ ሥርዓቱ ላይ ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደን ጨምሮ ሌሎችም ከፍተኛ መሪዎች ተገኝተዋል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleየምንቃረን ሳይኾን የምንስማማ እንሁን።
Next articleወሎን የገለጠው የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት