የባሕል እና ስፖርት ሚኒስትሯ ሸዊት ሻንካ የጎንደር አብያተ መንግሥታትን ጎበኙ።

8
ባሕር ዳር: ጥር 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕል እና ስፖርት ሚኒስትሯ ሸዊት ሻንካ እና የኪን ኢትዮጲያ ልዑክ ቡድን የጎንደር አብያተ መንግሥታትን ጎብኝተዋል።
የጎንደር አብያተ መንግሥታት የኢትዮጵያ የባሕል፣ የታሪክ፣ የቅርስ፣ ድምቀትና የቱሪስት መስህብ ናቸው። ይህ ቅርስ የውጭ እና የሀገር ውስጥ ጎብኝዎችን በመሳብ ለሀገር ታላቅ አስተዋጽኦ የሚያደርግ ነው።
ዘጋቢ:- ሰለሞን አደላ
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
Previous article”የገጠር ሽግግርን እና ከተሜነትን በዕውቀት እና በትኩረት መምራት ያስፈልጋል” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ
Next articleምክክር አለመግባባቶችን በዘላቂነት ለመፍታት ዋነኛው መፍትሔ ነው።