በትጥቅ ላይ የቆዩ አካላት ወደ ሰላም መግባታቸውን ቀጥለዋል።

17
ደብረ ብርሃን: ጥር 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል መንግሥት ያቀረበውን የሰላም ጥሪ የተቀበሉ ታጣቂዎች በደብረ ብርሃን ከተማ ትጥቃቸውን ፈተው ወደ ሰላም መጥተዋል።
በዞኑ የተለያዩ ወረዳዎች በጫካ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ታጣቂዎች የክልል እና የዞን ከፍተኛ መሪዎች፣ የመከላከያ ሠራዊት ከፍተኛ መኮንኖች፣ የሃይማኖት አባቶች እና የሀገር ሽማግሌዎች በተገኙበት ትጥቃቸውን በማስረከብ ወደሰላማዊ ኑሮ ተመልሰዋል።
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
Previous articleየጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር
Next articleየቆዩበት የትግል መስመር የተሳሳተ እንደነበር የሰላም አማራጭን የተቀበሉ የታጠቁ ኃይሎች ተናገሩ።