የሰላምን መንገድ መምረጥ አዋጭ ነው።

27
ባሕርዳር፡ ታኅሣሥ 28/2018 (አሚኮ) በሰሜን ወሎ ዞን መቄት ወረዳ በጫካ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ታጣቂዎች የሰላም አማራጭን ተቀብለው ገብተዋል።
የሰላም አማራጭን የተቀበሉ ታጣቂዎች የበደሉትን ሕዝብ በመካስ ሰላማዊ ሕይወት ለመምራት መወሰናቸውን ተናግረዋል። ሌሎች በጫካ የሚገኙ ታጣቂዎች ወጣትነታቸውን ለልማት እና ሰላም ግንባታ በማዋል የበደሉትን ሕዝብ መካስ እንዳለባቸው አስገንዝበዋል።
የሰላምን መንገድ መምረጥ አዋጭ ነው ብለዋል።
አሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
Previous articleየኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል ሲከበር የተቸገሩትን በማሰብ ሊኾን እንደሚገባ የሃይማኖት አባቶች አሳሰቡ።
Next articleቀልጣፋ እና ምርታማ የኢኮኖሚ ሥርዓትን መገንባት ላይ ትኩረት ተደርጓል።