ጅማ የ21ኛው የብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን በዓል አዘጋጅ ኾና ተመረጠች፡፡

5

ባሕር ዳር: ኅዳር 29/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 20ኛው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች በዓል በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሆሳዕና ከተማ “ዴሞክራሲያዊ መግባባት፤ ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት” በሚል መሪ መልዕክት እየተከበረ ነው፡፡

በበዓሉ ማጠቃለያ መርሐ ግብር ላይ የ21ኛው የብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን በዓል አዘጋጅ በኦሮሚያ ክልል ጅማ ከተማ ኾና ተመርጣለች፡፡

ዘጋቢ፦ ዳግማዊ ተሰራ

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article20ኛው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች በዓል በሆሳዕና ከተማ እየተከበረ ነው፡፡
Next article“ሃይማኖት የሰላም መሰረት ነው” በሚል መሪ መልእክት በደሴ ከተማ ሰላምን ለማፅናት ያለመ ሰላማዊ ሰልፍ እየተካሄደ ነው።