
ከሚሴ: ኅዳር 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በምልከታው የከተማ እና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ፣ የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ.ር)፣ የጤና ሚኒስትር መቅደስ ዳባ (ዶ.ር )፣ የኢንሳ ዋና ዳይሬክተር ትእግስት ሀሚድን ጨምሮ ከፍተኛ የፌደራል እና የዞን የሥራ ኀላፊዎች ተገኝተዋል።
የጤና እና የትምህርት ተቋማት፣ የመንገድ እና ኮሪደር ልማት፣ የአቅመ ደካሞች ቤት ግንባታ እና ሌሎች በዞኑ እየተሠሩ ያሉ ማኅበራዊ እና የኢኮኖሚ ተቋማትን ነው የሥራ ኀላፊዎቹ የተመለከቱት።
ዘጋቢ:- ባለ ዓለምዬ
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን
