በጫካ የነበሩ ታጣቂዎች የሰላም አማራጭን ተቀበሉ። 

3

ባሕር ዳር: ኅዳር 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በደቡብ ወሎ ዞን ለገሂዳ ወረዳ በጫካ የነበሩ ታጣቂዎች የሰላም አማራጭን ተቀብለዋል።

 

ከደቡብ ወሎ ዞን ኮሙዩኒኬሽን የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው የሰላም አማራጭን ለተቀበሉ ታጣቂዎች አስፈላጊው ድጋፍ እንደሚደረግላቸው ተመላክቷል።

 

ሌሎች ታጣቂዎችም የሰላም አማራጭን እንዲቀበሉ ጥሪ ቀርቧል።

 

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!

👇👇👇

https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

 

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleበደጀን ወረዳ የተገነባው ተንጠልጣይ ድልድይ ተጠናቅቆ ለአገልግሎት ክፍት ኾነ።
Next articleሕጻናትን ከማንኛውም አይነት ጥቃት መከላከል ኀላፊነታችን ብቻ ሳይኾን ግዴታችን ነው።