ዜናአማራኢትዮጵያ ንጹሐን በግፍ የተሰውበት ቀን በማይካድራ እየታሰበ ነው። November 9, 2025 40 ሁመራ: ጥቅምት 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጥቅምት 30/2013 ዓ.ም በሕወሃት ቡድን የግፍ ግድያ የተፈጸመባጸው የሰማዕታቱ መታሰቢያ ቀን በወታደራዊ ትርኢት እና በልዩ ልዩ ሁነቶች በማይካድራ ከተማ እየተዘከረ ነው። የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ! https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን! ተዛማች ዜናዎች:ቀይ ባሕርን በተመለከተ የታሪክ እዳው ከኋላችን ቢኾንም የታሪክ አደራችን ግን ከፊታችን ነው።