18ኛው የሠንደቅ ዓላማ ቀን በደብረ ታቦር ከተማ ተከብሯል።

3
ደብረ ታቦር: ጥቅምት 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በዓሉ ”ሠንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ ዘመን ብስራት፣ ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችን እና ለኢትዮጵያ ሕዳሴ” በሚል መሪ መልዕክት ነው የተከበረው።
በበዓሉ የደብረ ታቦር ከተማ አሥተዳደር ምክትል ከንቲባ ኀይለኢየሱስ ሰሎሞን፣ የደብረ ታቦር ከተማ ዋና አፈ ጉባኤ ቄስ መልካሙ ላቀው፣ የደብረ ታቦር ከተማ አሥተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ደበበ አክሎግ፣ የደብረ ታቦር ከተማ አሥተዳደር ምክር ቤት አባላት እና ሌሎችም ተገኝተዋል።
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን
Previous articleየሴቶችን ጥቃት ለመከላከል በሚደረገው ጥረት ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ ይገባል።
Next articleየሠንደቅ ዓላማ ቀን በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ ሥነ ሥርዓቶች ተከበረ።