ብሔራዊ የሠንደቅ ዓላማ ቀን በደብረ ማርቆስ ከተማ ንጉሥ ተክለ ሃይማኖት ዓደባባይ ተከበረ።

1
ባሕር ዳር: ጥቅምት 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) “ሠንደቅ ዓላማው ታሪካችንን የምናወሳበት፤ የዛሬ ተግባራችን የምናጸናበት እና ነጋችንን የምንገነባበት ነው” በሚል መሪ መልዕክት 18ኛው ብሔራዊ የሠንደቅ ዓላማ ቀን በደብረ ማርቆስ ከተማ ተከብሯል።
በበዓሉ የደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳድር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ተሾመ ዋለ፣ የደብረ ማርቆስ ከተማ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ መርከብ የሻነው፣ የምስራቅ ጎጃም ዞን ምክትል አስተዳደሪ ዋለ አባተን ጨምሮ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች፣ የጸጥታ አካላት እና የከተማዋ ነዋሪዎች ተገኝተዋል።
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
Previous article“ሠንደቅ ዓላማው ታሪካችንን የምናወሳበት፤ የዛሬ ተግባራችን የምናጸናበት እና ነጋችንን የምንገነባበት ነው” ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ
Next articleበከፊል ዝግ ሆነው የቆዩት የአማራ ክልል ፍርድ ቤቶች የ2018 የመደበኛ የዳኝነት አገልግሎትን በይፋ ጀመሩ።