
ሰቆጣ: መስከረም 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሕዳሴውን ግድብ መመረቅ አስመልክቶ ሰላማዊ የድጋፍ ሰልፍ በሰቆጣ ከተማ እየተካሄደ ነው።
ሰልፈኞቹም ዓባይ የሁላችን ነው፤ የመንግሥታችንን የልማት ዕቅዶች እንደግፋለን እና ሌሎች መፈክሮችን በመያዝ ድምጻቸውን እያሰሙ ይገኛሉ።
በሰልፉ ላይ የብሔረሰብ አሥተዳደሩ ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች፣ የሃይማኖት አባቶች፣ የሰንበት ትምህርት ቤት መዘምራን፣ የሰቆጣ ከተማ ነዋሪዎች፣ ወጣቶች፣ መምህራን እና ተማሪዎች ወጥተው እየደገፉ ነው።
ዘጋቢ፦ደጀን ታምሩ
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
