የ2018 የትምህርት ዘመን የመማር ማስተማር ሥራ በደብረ ማርቆስ ከተማ ተጀመረ።

0

ደብረ ማርቆስ፡ መስከረም 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የመማር ማስተማር ሂደት መስከረም 5/2018 ዓ.ም ለመጀመር የተለያዩ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች ሢሠራ ቆይቷል።

 

ዛሬ መስከረም 5/2018 ዓ.ም በከተማዋ የሚገኙ የመንግሥት እና የግል ትምህርት ቤቶች መደበኛ የመማር ማስተማር ሥራው ተጀምሯል።

 

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!

👇👇👇

https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

 

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleማኅበራዊ ሚዲያን ለበጎ ተግባር
Next articleበደሴ ከተማ የ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የመማር ማስተማር ሥራ ተጀምሯል።