
ባሕር ዳር: ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ፕሮጀክት ተጠናቅቆ የምረቃ ሥነ ሥርዓቱ በጉባ እየተካሄደ ነው፡፡ በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች፣ የዓለም አቀፍ እና አህጉር አቀፍ ድርጅት ተወካዮች ተገኝተዋል፡፡
በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ ከታደሙት የሀገር መሪዎች፣ የአህጉር አቀፍ እና ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ተወካዮች መካከልም፡-








የምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ከዋዜማው ምሽት ጀምሮ በልዩ ልዩ መርሐ ግብሮች እየተካሄደ ነው፡፡
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን