የባሕርዳር ከተማ አሥተዳደር ጳጉሜ 4 “የማንሰራራት ቀን”ን በመሠረተ ልማት ጉብኝት እያከበረ ነው።

3
ባሕር ዳር: ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጉብኝቱ የ8 ነጥብ 5 ኪሎ ሜትር የአስፓልት መንገድን ጨምሮ የኮሪደር ልማት ሥራዎችን ያካትታል።
የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማውን ጨምሮ የከተማ አሥተዳደሩ መሪዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች የጉብኝቱ ተሳታፊ ናቸው።
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
Previous article“ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የኢትዮጵያውያን የጽናት ሽልማት ነው” ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ
Next articleታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ሌላኛው ሰንደቅ ዓላማችን ነው።