ዜናአማራ “የጽናት ቀን” በወልድያ ከተማ አሥተዳደር ተከበረ። September 6, 2025 11 ወልድያ: ጳጉሜን 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በሀገር አቀፍ ደረጃ “የጽናት ቀን” ኾኖ የተሰየመው የ2017 ዓ.ም ጳጉሜን 01 በወልድያ ከተማ አሥተዳደር በልዩ ልዩ ትርዒቶች ታስቧል። የኢትዮጵያን ሕዝብ መዝሙር በመዘመር እና ለሰንደቅ ዓላማ ክብር በመስጠት ነው ዕለቱ የታሰበው። ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን! ተዛማች ዜናዎች:በክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ128 ሚሊዮን ብር በላይ ሃብት ማዳን ተችሏል።