“የጽናት ቀን” በወልድያ ከተማ አሥተዳደር ተከበረ።

1
ወልድያ: ጳጉሜን 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በሀገር አቀፍ ደረጃ “የጽናት ቀን” ኾኖ የተሰየመው የ2017 ዓ.ም ጳጉሜን 01 በወልድያ ከተማ አሥተዳደር በልዩ ልዩ ትርዒቶች ታስቧል።
የኢትዮጵያን ሕዝብ መዝሙር በመዘመር እና ለሰንደቅ ዓላማ ክብር በመስጠት ነው ዕለቱ የታሰበው።
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
Previous articleጽናት ከቀደምት አባቶቻችን የወረስነው የሀገር ፍቅር መገለጫ ነው።
Next articleየኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ወልድያ ዲስትሪክት በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ ወገኖች ድጋፍ አደረገ።