የኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ከዞንና ከተማ አሥተዳደር ኅላፊዎች ጋር በባሕር ዳር ከተማ ውይይት እያካሄደ ነው።

2
ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 29/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በውይይት መድረኩ የ2017 በጀት ዓመት እቅድ አፈፃፀም እና የ2018 በጀት ዓመት የልማትና የመልካም አሥተዳድር እቅድ ዙሪያ ውይይት እየተደረገ ነው።
የመግባቢያ ሰነድ መፈራረም እና ባለፈው በጀት ዓመት የተሻለ የፈፀሙ ዞኖችና ከተማ አሥተዳድሮች የእውቅናና ሽልማት ሥነ -ሥርዓት ይካሄዳል ተብሎ ይጠበቃል።
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን
Previous articleበሰላም እጦት አገልግሎቱን አቁሞ የነበረው የጤና ተቋም አሁን ላይ ህይወትን እየታደገ ነው።
Next articleየአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ የ25 ዓመቱን ስትራቴጂክ ዕቅድ ተግባራዊ ለማድረግ መዘጋጀቱን አስታወቀ።