የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የለውጥ ምክር ቤት ጉባኤ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ነው።

23

ጎንደር፡ ሐምሌ 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የለውጥ ምክር ቤት ጉባኤ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ነው።

በመርሐ ግብሩ የትምህርት ሚኒስቴር የሥራ ኀላፊዎች ፣ የዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንቶች ፤ ምክትል ፕሬዝዳንቶች ፤ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ሃብትና ቴክኖሎጅ ቋሚ ኮሚቴ አባላት፤ የመምህራን ማኅበር የሥራ ኀላፊዎች ፤ የከፍተኛ ትምህርት የተማሪ ኅብረት ኀላፊዎችና ተጠሪ ተቋማት ተገኝተዋል።

ዘጋቢ : ያየህ ፈንቴ

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!

https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን

Previous articleመርዓዊ ከተማ ሰላሟን ከማስጠበቅ ጎን ለጎን ስታከናውናቸው የነበሩ የመሠረተ ልማት ግንባታዎችን እያስመረቀች ነው።
Next articleከችግኝ ተከላ ሥራ ባለፈ እንክብካቤ እና ጥበቃ ላይ ትኩረት ማድረግ ይገባል።