የአንድ ጀንበር የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ በኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር እየተካሄደ ነው።

10

ከሚሴ፡ ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የችግኝ ተከላ መርሐግብሩ በብሔረሰብ አሥተዳደሩ ሁሉም ከተማ እና ወረዳዎች ከንጋቱ ጀምሮ እየተካሄደ የሚገኘው።

በተከላው የመንግሥት የሥራ ኀላፉዎች የብሔረሰብ አሥተዳደሩ የተለያዩ የማኅበረሰብ ክፍሎች፣ የሀገር መከላከያ ሠራዊት መኮንኖች እና አባላት፣ እየተሳተፉ ይገኛሉ።

ዘጋቢ:- ይማም ኢብራሒም

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!

https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን

Previous article“የአረንጓዴ አሻራ ለኢትዮጵያ አዲስ ታሪክ፣ አዲስ ምዕራፍ እየከፈተ ነው” ለገሰ ቱሉ (ዶ.ር)
Next articleከ1 ነጥብ 8 ቢሊዮን ብር በላይ ወጭ የተደረገበት የወሎ ኮምቦልቻ የመንገደኞች አውሮፕላን ማረፊያ ማስፋፊያ ተመረቀ።