የልህቀት እና ዲዛይን ቁጥጥር ኮርፖሬሽን የሥራ አመራር ቦርድ አባላት አረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል።

10

ባሕር ዳር: ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ይርጋ ሲሳይ በብልጽግና ፓርቲ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ፣ አቶ አብርሃም አያሌው የልህቀት እና ዲዛይን ቁጥጥር ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ እና ሌሎች የሥራ አመራር ቦርድ አባላት፣ የኮርፖሬሽኑ ምክትል ሥራ አስፈጻሚዎችና አመራሮች ተሳትፈዋል።

ከአረንጓዴ አሻራ መርኃ ግብሩ በተጨማሪ በተቋሙ ውስጥ እየተካሄዱ ያሉ የሪፎርም ሥራዎች የተጎበኙ ሲሆን የሥራ አመራር ቦርድ አባላቱ የኮርፖሬሽኑን የ2017 ዓ.ም የእቅድ አፈጻጸም ግምገማና የ2018 ዓ.ም የእቅድ ውይይት መድረክንም ያካሂዳሉ።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleየአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር በደብረ ብርሃን ከተማ እየተካሄደ ነው።
Next articleየምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ መልዕክት፦