” በጋራ እናሳካው” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)

12

ባሕርዳር ፡ ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በጅባ ከተማ የአንድ ጀንበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር አስጀምረዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ዛሬ ማለዳ የዘንድሮውን የአረንጓዴ አሻራ የአንድ ጀንበር የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አስጀምረናል። ለሰባተኛው አመት ግባችን 700 ሚሊዮን ችግኞች ነው። በጋራ እናሳካው ብለዋል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!

https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን

Previous articleየ2017 ዓ.ም የአንድ ጀምበር የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ማስጀመሪያ መልዕክት፦
Next article“እስከ ጧት 3:00 ሰዓት 103 ሚሊዮን ችግኞች ተተክለዋል” የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት