የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር በፍኖተ ሰላም ከተማ ተጀመረ።

22

ባሕር ዳር: ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በምዕራብ ጎጃም ዞን በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር በ4 ሺህ 700 ሄክታር መሬት ላይ የችግኝ ተከላ ይካሄዳል።

የምዕራብ ጎጃም ዞን እና የፍኖተ ሰላም ከተማ አስተዳደር መሪዎች እንዲሁም የተለያዩ የማኅበረሰብ ክፍሎች እየተሳተፉ ነው።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በጅማ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብርን አስጀመሩ።
Next article“ጀምረናል እንጨርሳለን፣ ተልመናል እናሳካለን” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)