ጣና ነሽ “፪” ቡሬ ከተማ ደረሰች።

95

ጣና ነሽ “፪” ቡሬ ከተማ ስትደርስ አቀባበል ተደርጎላታል።

ጣና ነሽ “፪” ወደ መዳረሻዋ ጣና ሕይቅ መጓዝ ከጀመረች ቆይታለች። በተጓዘችባቸው ጎዳናዎች፣ በምትደርስባቸው ከተሞች ኢትዮጵያውያን አቀባበል አድርገውላታል። በደስታም ሸኝተዋታል።

ጣና ነሽ “፪” በጣና ሕይቅ ላይ የባሕር ትራንስፖርትን ከማሳለጥ ባሻገር ለቱሪዝም እንቅስቃሴው ትልቅ ድርሻ ይኖራታል።

📷 ቡሬ ዙሪያ ወረዳ ኮሙዩኒኬሽን

Previous articleበምዕራብ ጎንደር ዞን ከእጣን እና ሙጫ ምርት ከ108 ነጥብ 4 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ ተገኝቷል።
Next article“የተሰጠን ዕውቅና በሙያችን የልኅቀት ማዕከል ኾነን ሕዝብን እንድናገለግል አደራም ጭምር ነው” ጋዜጠኛ ሙሉቀን ሰጥዬ