
ባሕር ዳር: ሐምሌ 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር፣ 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን፣ 10ኛ መደበኛ ጉባዔው የሦስተኛ ቀን የጉባዔ ውሎ ማካሄድ ጀምሯል።
ምክር ቤቱ በሦስተኛ ቀን ጉባዔው የተለያዩ አዋጆች መርምሮ እንደሚያጸድቅ ይጠበቃል።
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!