የሚኒስትሮች ምክር ቤት የ2018 ዓ.ም ሀገራዊ እቅድን ለሁለተኛ ተከታታይ ቀናት እየገመገመ ነው።

47

ባሕር ዳር: ሐምሌ 08/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ሰብሳቢነት የሚኒስትሮች ምክር ቤት የ2018 ዓ.ም ሀገራዊ እቅድን ለሁለተኛ ተከታታይ ቀናት እየገመገመ ነው።

ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የተገኘው መረጃ እንደሚያመላክተው የየዘርፉን ሁኔታ የተመለከቱ ሃሳቦችም ቀርበው ውይይት ተደርጎባቸዋል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleበአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር ከ66 ሺህ በላይ ወጣቶችን የሥራ እድል ተፈጥሮላቸዋል።
Next articleስለ ከውል ውጭ የጉዳት ካሳ ምን ያውቃሉ?