የደብረ ማርቆስ መምህራን ትምህርት ኮሌጅ ተማሪዎቹን እያስመረቀ ነው።

17

ደብረ ማርቆስ: ሰኔ 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ኮሌጁ በዲፕሎማ መርሐ ግብር በተለያዩ የትምህርት መስኮች ለ19ኛ ዙር ያሠለጠናቸውን 154 ተማሪዎችን ነው እያስመረቀ የሚገኘው።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን

Previous articleየብርሸለቆ መሠረታዊ የውትድርና ትምህርት ቤት ለ2ኛ ዙር ያሠለጠናቸውን የመከላከያ ሠራዊት አመራሮች እያስመረቀ ነው።
Next articleየትምህርት ዘርፉ የመጨረሻ ዓላማ ብቁ ሰብዓዊ ሃብት ማፍራት ነው።