የብርሸለቆ መሠረታዊ የውትድርና ትምህርት ቤት ለ2ኛ ዙር ያሠለጠናቸውን የመከላከያ ሠራዊት አመራሮች እያስመረቀ ነው።

55

ፍኖተ ሰላም: ሰኔ 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የምስራቅ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌትናንት ጀኔራል መሐመድ ተሰማ፣ የብርሸለቆ መሠረታዊ ውትድርና ማሠልጠኛ ማዕከል አዛዥ ኮሎኔል መኮንን መንግሥቴ፣ የመከላከያ ሠራዊት አመራሮች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።

ተመራቂዎቹ በሠራዊት ሥነ ልቦና ግንባታ፣ ወታደራዊ እና የአመራር ሥልጠና የወሰዱ ከቲም መሪ እስከ ክፍለጦር ድረስ ያሉ አመራሮች መኾናቸው ተገልጿል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን

Previous articleከ22 ሺህ 300 ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ ወደ ዞኑ መድረሱን የምዕራብ ጎንደር ዞን አስታወቀ።
Next articleየደብረ ማርቆስ መምህራን ትምህርት ኮሌጅ ተማሪዎቹን እያስመረቀ ነው።