የ2018 በጀት ዓመት በጀት 1 ነጥብ 93 ትሪሊዮን ብር ኾኖ ጸደቀ።

37

ባሕር ዳር: ሰኔ 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዙር፣ 4ኛ ዓመት 42 መደበኛ ጉባኤውን አካሂዷል። ምክር ቤቱ በጉባዔው የፌደራል መንግሥት የ2018 በጀት ዓመት በጀት 1 ነጥብ 93 ትሪሊዮን ብር አድርጎ አጽድቋል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“የስንፍና ፖለቲካ ግጭት፣ ጸብ እና ተቃርኖን ይወልዳል” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)
Next article“ኢትዮጵያ እንደ ባሕር ትልቅ ሀገር ናት፤ በትናንሽ ጠጠር አትታወክም” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)