ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከሚዲያ ባለሞያዎች ጋር ተወያዩ።

13

ባሕር ዳር: ሰኔ 16/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ከባለድርሻ አካላት ጋር የሚደረጉ ውይይቶች የመጨረሻው የኾነው ውይይት ዛሬ ከሕዝብ እና የግል ሚዲያዎች ከተወጣጡ ባለሞያዎች ጋር ተካሂዶ በኢንደስትሪው ያሉ ልዩ ጉዳዮችን እና ተግዳሮቶችን ዳስሷል ብለዋል።

ሚዲያ በኢትዮጵያ የልማት ሥራዎች ውስጥ ሕዝብን በማሳወቅ፣ ውይይትን በማዳበር እና ብሔራዊ የእድገት ርምጃን በመደገፍ ቁልፍ ሚና አላቸው ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን

Previous articleበባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር በከተማ ግብርና ሥራ የተሰማሩ ሴቶች ውጤታማ መኾናቸውን ተናገሩ፡፡
Next articleየትምህርት ቤቱን ሀገር አቀፍ ውጤታማነት ለማስቀጠል መዘጋጀታቸውን የይሁኔ ወልዱ መታሰቢያ ደሴ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ተናገሩ።