በአዲስ ቅዳም ከተማ ሕዝባዊ ሰላማዊ ሰልፍ እየተካሄደ ነው።

58

ባሕር ዳር: ሰኔ 15/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል አዊ ብሔረሰብ አስተዳደር በአዲስ ቅዳም ከተማ ሕዝባዊ ሰላማዊ ሰልፍ እየተካሄደ ነው።
በሕዝባዊ ሰላማዊ ሰልፉ ጽንፈኝነትን አጥብቀን እናወግዛለን፣ ሰላምን እንሻለን፣ የጥይት ድምፅ መስማት አንፈልግም፣ ማኅበራዊ እረፍት እንሻለን፣ ከመንግሥት ጎን እንቆማለን፤ የሕግ ማስከበር ሥራውን እንደግፋለን፣ ልጆቻችንን ማስተማር እንፈልጋለን እና ሌሎች መሰል መልዕክቶች እየተሰሙ ነው።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleነገን ዛሬ መቅደም!
Next articleየዶክተር አምባቸው መኮንን 6ኛ ዓመት መታሰቢያ በአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጅ ዮኒቨርሲቲ ግቢ ውስጥ በችግኝ ተከላ እና በተለያዩ ዝግጅቶች ተከበረ።