የአዴት ከተማ አስተዳደር በበጀት ዓመቱ ያከናዎናቸውን የመሰረተ ልማት ሥራዎች ዛሬ ያስመርቃል።

22

ባሕር ዳር: ሰኔ 15/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ጎጃም ዞን የአዴት ከተማ አሥተዳደር በ2017 በጀት ዓመት የፈጸማቸውን የልማት ሥራዎች እያስመረቀ ነው።
በምረቃ ሥነ ስርዓቱ ላይ የሰሜን ጎጃም ዞን ዋና አሥተዳዳሪ አሰፋ ጥላሁን እና ሌሎች የዞን እና የከተማ አስተዳደሩ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች ተገኝተዋል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“የ25 ዓመታት ዕቅዱ የክልሉን ሕዝብ ወደ በለጸገ ደረጃ ማሻገር ላይ ትኩረት ያደረገ ነው” ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)
Next articleበአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ሕዝባዊ ሰላማዊ ሰልፍ እየተካሄደ ነው።