የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን እያስመረቀ ነው።

36

ደብረ ማርቆስ: ሰኔ 14/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ፣ በሁለተኛ እና በሦስተኛ ዲግሪ ያስተማራቸውን ተማሪዎች እያስመረቀ ነው። ዩኒቨርሲቲው ተማሪዎችን ሲያስመርቅ ለ18ኛ ዙር ነው። በ18ኛ ዙር የምረቃ መርሐ ግብሩ ከ2 ሺህ በላይ ተማሪዎችን እንደሚያስመርቅ ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን

Previous articleእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎቹን እያስመረቀ ነው።
Next articleባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ መርሐ ግብሮች ያሠለጠናቸውን ተማሪዎች እያስመረቀ ነው።